Telegram Group & Telegram Channel
" ኤፌ ካፑን ለማሸነፍ ሁሉንም እንሰጣለን " ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው ቅዳሜ የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።

" የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ በማሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎችን ለማኩራት ያለንን አቅም ሁሉ በጨዋታው እንደምንጠቀም ቃል እገባላችኋለሁ።"ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።

" በዚህ አመትም በኤፌ ካፕ ፍፃሜ ላይ በመሆናችን ትልቅ ክብር ነው ይህንን ውብ ዋንጫ የማሸነፍ እድል አግኝተናል ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ እናውቃለን ተጨዋቾቹ ዝግጁ ናቸው ጓጉተናል።" ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/54222
Create:
Last Update:

" ኤፌ ካፑን ለማሸነፍ ሁሉንም እንሰጣለን " ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው ቅዳሜ የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።

" የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ በማሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎችን ለማኩራት ያለንን አቅም ሁሉ በጨዋታው እንደምንጠቀም ቃል እገባላችኋለሁ።"ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።

" በዚህ አመትም በኤፌ ካፕ ፍፃሜ ላይ በመሆናችን ትልቅ ክብር ነው ይህንን ውብ ዋንጫ የማሸነፍ እድል አግኝተናል ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ እናውቃለን ተጨዋቾቹ ዝግጁ ናቸው ጓጉተናል።" ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/54222

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA